በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም

ከውክፔዲያ

በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርምአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ብዙ ጊዜ በአለም ላይ የሰው ልጅ ሲኖር፣ ለሚሰራው ስራ ከተጠያቂነት አይድንም። ያንን ጉዳይ ዋቢ የሚያደርግ ፈሊጥ።