በጠርር ሄጄ በታህሳሥሥ

ከውክፔዲያ

በጠርር ሄጄ በታህሳሥሥ

(65)አንድ ጊዜ አለቃ በመንገድ ላይ ከወዳጃቸው ጋር ሲሔዱ ወዳጃቸው ፈሱን መፍሳቱን ሰምተው ኖሮ ሰለነበር እንዴት እንደሚናገሩ እያስቡ ሳለ ድንገት ሰውየው «መቼ ነው ከከተማ የመጡት» ቢላቸው «በጠርርርር ....... ሄጄ በታህሳስስ .... ተመለስኩ» አሉ ይባላል። ሰውየን ማሰቀየም አልፈልጉም ማለት ይሆን?