Jump to content

ቡላ

ከውክፔዲያ

ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንሰት ከሚገኝ ዱቄት ነው። አብዛኛውን ጊዜ ለቁርስ የሚዘጋጅ ምግብ ነው።

False Banana Flour