ባህታ ሃጎስ

ከውክፔዲያ

ደጃዝማች ባህታ ሃጎስአካለ ጉዛይ መሪ የነበረና ብቻውንም ሆነ ከኢትዮጵያ መሪወች ጋር (ለምሳሌ ራስ መንገሻ) በመሆን የጣሊያን ቅኝ ገዥወችን በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተዋጋ አርበኛ ነው። እ.ኤ.አ ታህሳስ 19፣1894 ከጣሊያኖች ጋር ሲዋጋ ወድቋል።