ባላምባራስ

ከውክፔዲያ

ባላምባራስ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው ከግራዝማችነት ዝቅ የሚል የማዕረግ አይነት ነው።[1]

በወታደራዊ መስክ የምሽግ ፣የከተማ ግንብ፣ ወይም የጦር ሰፈሩ አዛዥ ማዕረግ ሲሆን በሲቪል ደግሞ በቤተመንግስት ባለሟልነት ወይም በእልፍኝ አሽከርነት ታላቅ አገልግሎት ላበረከተ ባለሟል የሚሰጥ ሹመት ነው።

ትርጉሙ ሲብራራ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

(በዓለ ርእሰ ዐምባ) የባላምባራስ ፤ (በዓለ ርእሰ ዐምባ) ትርጉም - ያምባ ራስ ጌታ ፤ ዐምባ ራስን የሚያዝ ፤ ከመንግሥት ባምባ ራስ ላይ የተሾመ። ዐምባ ራስን እይ። ዛሬ ግን ባላምባራስ የሚባል ፪ ወይም ፫ ሻምበል አዛዥ ነው።

ታዋቂ ፊት ባላምባራሶች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማእከል፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፲፱፻፺፫