Jump to content

ባራክ ኦባማ

ከውክፔዲያ
Obama (2005)

ባራክ ኦባማኬኒያዊ አባትና ከነጭ እናቱ በሃዋይ አስቴት ሆኖሉሉ ከተማ የተወለደ በአሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቁር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆን የበቃ የ56 ዓመት አሜሪካዊ ነው። ከ 2009 እስከ 2017 የዩናይትድ ስቴትስ የመጀመሪያው አፍሪካ-አሜሪካዊ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕሬዚዳንቱ በጤና አጠባበቅ ማሻሻያ ፣ ኦሳማ ቢን ላደንን በመግደል እና በየመን ህጻናትን በቦምብ በማፈን ይታወቃሉ።