ብርሃኑ መና

ከውክፔዲያ

አቶ ብርሃኑ መና በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ባለሃብት ሲሆኑ በሽምግልና በማስታረቅ የተቸገሩትን በመርዳት የስው እዳ በመክፈልና ለተቸገረ ፈጥኖ በመድረስ ይታወቃሉ፡ በተለይ በደርግ ጊዜ የወላይታ አውራጃ የመንግስት መ/ቤት ሰራተኞች ደመወዝ መክፈል የቻሉ ስመጥሩ ኢትዮጵያው ናቸው።