ተሸፋፍኖ ቢተኙ ገልጦ የሚወጋ ጌታ አለ

ከውክፔዲያ

ትርጉም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተደበቀውን ሚስጥር አምላክ ያያልና ተደብቀህ ምትሰራው ምንም ነገር የለም የሚል ሃይማኖታዊ አባባል ነው።