ታቦር እየሱስ

ከውክፔዲያ

ልዑለ አድባራት ደብረታቦር መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በንጉሰ ነገስት ዳግማዊ ቴዎድሮስ የተመሰረተ ሲሆን በወቅቱ ከግብፅ በመጡ አራት ጳጳሳት ተባርኮ የአሁኑ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በአፄ ኀይለሥላሴ የተገነባ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት የደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና በመሆን ልዑለ አድባራት መሆኑን የታወቀ ሲሆን ለሌሎች አድባራት በኩራት የሚጠቀስ ለ ደብረ ታቦር ከተማም ታላቅ ውበቷ ነው ዝርዝር የደብሩ ታሪክ በpdf የተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ እንለቃለን

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]