ታገስ ወንዝ

ከውክፔዲያ
ታገስ ወንዝ
የታገስ ወንዝ ካርታ
የታገስ ወንዝ ካርታ
መነሻ ፍዌንቴ ዴ ጋርሲያ
መድረሻ ሊስቦን
ተፋሰስ ሀገራት ስፔንፖርቱጋል
ርዝመት 1,038 ኪ/ሜ (645 ማይል)
ምንጭ ከፍታ 0 ሜ
አማካይ ፍሳሽ መጠን መካከለኛ : 500 m³/s
የተፋሰስ አካባቢ ስፋት 80,100 km²

ታገስ ወንዝ (እስፓንኛ፦ Tajo /ታሖ/፤ ፖርቱጊዝኛ፦ Tejo /ቴኁ/) በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,006 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 173ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ስፔን እና ፖርቹጋል ውስጥ 80,100 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገራቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ አትላንቲክ ውቅያኖስ ነው።