Jump to content

ታጠቅ ገብረ ወልድ

ከውክፔዲያ

ታጠቅ ገብረ ወልድ (ከ፲፱፻፳፰ እስከ ፳፻፩ ዓ.ም.[1]) በሸዋ ሰላሴ ጅሩ ተወለደ። ታጠቅ ባደረበት የሙዚቃ ዝንባሌ የሀገር ባህል ሙዚቃ በተለይም ማሲንቆን በመጫወት የሚታወቅ ሲሆን ዜማዎችንና ግጥሞችንም በመድረስ የሚታወቅ አንጋፋና ታዋቂ አርቲስት ነበር።

  1. "ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 22-23". Archived from the original on 2011-09-29. በ2010-12-17 የተወሰደ.