ቻላቸው አሸናፊ
ቻላቸው አሸናፊ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
የህይወት ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የባህል ሙዚቃ ድምፃዊ ቻላቸው አሸናፊ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የተለያዩ የባህል ሙዚቃዎችን በመጫወት ዝነኝነትን ያተረፈው ቻላቸው አሸናፊ የተወለደው በርከት ያሉ ባህላዊ የአዝማሪ ሙዚቃ ተጫዋቾች በፈለቁባት የጎንደሯ ደብረታቦር ከተማ በ1957 ዓ.ም ነበር።
የስራ ዝርዝር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ገራገር
- ህመምየው
- መጋሎ
- ነይ መላ
ማጣቀሻወች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |