ቻላቸው አሸናፊ

ከውክፔዲያ
ቻላቸው አሸናፊ

ቻላቸው አሸናፊ ኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።

የህይወት ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የባህል ሙዚቃ ድምፃዊ ቻላቸው አሸናፊ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተለያዩ የባህል ሙዚቃዎችን በመጫወት ዝነኝነትን ያተረፈው ቻላቸው አሸናፊ የተወለደው በርከት ያሉ ባህላዊ የአዝማሪ ሙዚቃ ተጫዋቾች በፈለቁባት የጎንደሯ ደብረታቦር ከተማ በ1957 ዓ.ም ነበር።

የስራ ዝርዝር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ገራገር
  • ህመምየው
  • መጋሎ
  • ነይ መላ

ማጣቀሻወች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]