ነቃሽ

ከውክፔዲያ

ነቃሽ በሚያዚያ 03 ቀን 1991(እ.ኤ.አ) በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ባህልና ቲያትር አዳራሽ የታየ የኢትዮጵያ ቴአትር ድራማ ነው። ነቃሽ በድጋሚ መጋቢት 24 ቀን 2011 ዓ.ም. ወደ መድረክ ተመልሷል፤ በሐገር ፍቅር ትያትርም መታየት ጀምሮ ነበር። [1][2]

ጭብጡ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተውኔቱ ጭብጥ በሕክምና ተቋማት ላይ የሚታዩ ሙያዊ ደባዎች ላይ የሚያጠነጥን ሲሆን ሙያቸውን ለግል ጥቅማቸው የሚያውሉትን የሚተችና የሚያስተምር ታሪክ ነው። በአስክሬን ሽያጭ፣ በመድሃኒት አቅርቦት፣ ከአስክሬን ላይ ስለሚደረጉ ዘረፋዎች ገልጦ ያሳያል።[1]

ተዋንያን[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፋንቱ ማንዶዬ
  • አላዛር ሳሙኤል
  • ፍሬህይወት ባህሩ
  • አብራር አብዶ
  • ደበሽ ተመስገን
  • ባዩሽ አለማየሁ
  • ሰለሞን ሀጎስ
  • ሺመላሽ ለጋስ ጨምሮ 15 አንጋፋና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል[2]

ዋቢ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ "ከ28 ዓመታት በኋላ ዳግም ለዕይታ የበቃው ተውኔት" (in am). https://www.bbc.com/amharic/news-47867211. 
  2. ^ "Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)" (በen).