Jump to content

ኒው ዚላንድ እግር ኳስ

ከውክፔዲያ

ኒው ዚላንድ እግር ኳስኒው ዚላንድ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። በ1891 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1948 እ.ኤ.አ. ነው። አካሉ የኒው ዚላንድ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን እና ሰባት የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖችን ይቆጣጠራል። የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችንም ያዘጋጃል።