ንቡረ ዕድ
Appearance
ንቡረ ዕድ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም አክሱምን ማስተዳደር ነበር።
በአክሱም ጽዮንና በአዲስ አለም ደብረጽዮን አብያተክርስትያን ላይ ለሚሾሙ የካህናት አለቆች የሚሰጥ የማዕረግ ስም።
የ አዲስ አለም ጽዮን ቤተ ክርስትያን የመጀመሪያ ንቡረ እድ ፀሐፌ ትእዛዝ ገብረ ስላሴ ናቸዉ[1]
የተሾሙትም በ አፈ ንጉስ እስጢፋኖስ ጠቋሚነት፣ ቤተ ክርስቲያኗን ባሳነፁት ዳግማዊ አፄ ሚኒሊክ አፅዳቂነት ነዉ።
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |