Jump to content

ንቡረ ዕድ

ከውክፔዲያ

ንቡረ ዕድ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም አክሱምን ማስተዳደር ነበር።


ትርጉሙ ሲብራራ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በአክሱም ጽዮንና በአዲስ አለም ደብረጽዮን አብያተክርስትያን ላይ ለሚሾሙ የካህናት አለቆች የሚሰጥ የማዕረግ ስም።

ታዋቂ ንቡረ እዶች

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የ አዲስ አለም ጽዮን ቤተ ክርስትያን የመጀመሪያ ንቡረ እድ ፀሐፌ ትእዛዝ ገብረ ስላሴ ናቸዉ[1]

የተሾሙትም በ አፈ ንጉስ እስጢፋኖስ ጠቋሚነት፣ ቤተ ክርስቲያኗን ባሳነፁት ዳግማዊ አፄ ሚኒሊክ አፅዳቂነት ነዉ።





  1. ፀሐፌ ትእዛዝ ገብረ ስላሴ