ንቡረ ዕድ

ከውክፔዲያ

ንቡረ ዕድ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም አክሱምን ማስተዳደር ነበር።


ትርጉሙ ሲብራራ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በአክሱም ጽዮንና በአዲስ አለም ደብረጽዮን አብያተክርስትያን ላይ ለሚሾሙ የካህናት አለቆች የሚሰጥ የማዕረግ ስም።

ታዋቂ ንቡረ እዶች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]