አልቫሮ ፔሬራ
Appearance
|
አልቫሮ ፔሬራ |
|||
|---|---|---|---|
አልቫሮ ፔሬራ ለፖርቶ ሲጫወት
|
|||
| ሙሉ ስም | አልቫሮ ዳንኤል ፔሬራ ባራጋን | ||
| የትውልድ ቀን | ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. | ||
| የትውልድ ቦታ | ሞንቴቪድዮ፣ ኡራጓይ | ||
| ቁመት | 184 ሳ.ሜ. | ||
| የጨዋታ ቦታ | ተከላካይ | ||
| ፕሮፌሽናል ክለቦች | |||
| ዓመታት | ክለብ | ጨዋታ | ጎሎች |
| 2003–2004 እ.ኤ.አ. | ሚራማር ሚሲዮኔስ | 28 | (1) |
| 2005–2007 እ.ኤ.አ. | ኪልሜስ | 33 | (0) |
| 2007–2008 እ.ኤ.አ. | አርጀንቲኖስ ጁኒየርስ | 35 | (11) |
| 2008–2009 እ.ኤ.አ. | ሲ.ኤፍ.አር. ክሉዥ | 29 | (1) |
| 2009-2012 እ.ኤ.አ. | ፖርቶ | 72 | (2) |
| ከ2012 እ.ኤ.አ. | ኢንተር ሚላን | 33 | (1) |
| ከ2014 እ.ኤ.አ. | → ሳው ፓውሉ (ብድር) | 4 | (0) |
| ብሔራዊ ቡድን | |||
| ከ2008 እ.ኤ.አ. | ኡራጓይ | 60 | (6) |
| የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ግንቦት ፲፩ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ሰኔ ፳፩ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። | |||
አልቫሮ ዳንኤል ፔሬራ ባራጋን (Álvaro Daniel Pereira Barragán, ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሳው ፓውሉ ከኢንተር ሚላን በብድር የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
