አርሙኝ

ከውክፔዲያ

«አርሙኝ» በቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው ተጽፎ በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. ለህትመት የበቃ መጽሐፍ ነው። የፀሐፊውን የሕይወት ታሪክ ባጭሩ እንዲሁም በተለያየ ጊዜ ፀሐፊው የሠሩዋቸውን ልብ ወለድ ስብስቦችን፣ ስለ ማይጨው ጦርነት እና የዓለም ፖለቲካን በማካተት የጻፉትን ጠቅልሎ የያዘ ነው።

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]