አርጎብኛን በፈተና

ከውክፔዲያ

አል-ጀበርት የአርጎብኛ ቋንቋ ማበልፀጊያ ት/ቤት ሳምንታዊ ፈተና EXAM-2 ስም_____ID No(መለያ ቁጥር)_______


ሀቅ/ክስት(T/F)___3ነቁጣ(ማርክ) (1)-ጀዉ ማለት ስጋ ሲሆን አሻቦ ማለት ጨዉ ነዉ (2)-ወርፋ ማለት መርፌ ማለት ነዉ (3)-ካዉናሀርቡአኒ የወራት ስም ናቸዉ

ምርጫ_________(4 ነቁጣ) (1)- ‹‹አሁን ከጡዋቱ አራት ሰአት ተኩል ነዉ›› የሚለዉን ቃል በአርጎብኛ___ይባላል (A) አሁን ከጥዋሁ አርቢት ሰአት ተኩል ኔ (B) ትማይ ከጥዋሁ አርቢት ሰዐ ተኩል ኔ (C) አሀኝ ከጥዋሁ አርቢት ሰአት ከቀመድ ኔ (D) አሀኝ ከጥዋሁ አርቢት ሰዐ ከቀመድ ኔ (2)-‹‹በፍቅሩ ክንፍ አለች››ለማለት‹አሸቀትሌ› ካለ ‹‹በፍቅሯ ክንፍ አለ›› ለማለት____ይላል (A) አሸቁ (B) ማዐሸቅ (C) አሸቀሊያ (D) ኢሽቅ (3)-‹‹የዛሬዉ ልዩ ነዉ›› ለማለት___እንላለን (A)የሁማዉ ልዩ ኔ (B) የሁማዉ ኻስ ኔ (C) የሁማዉ ኻስ ነው (D) የሁማዉ ልዩ ነዉ (4)-በአንድ አካባቢ የሚኖሩ ማህበረሰቦች በየግላቸዉ ይሰሩት የነበን ረጅም ቀናትን ሊወስድ የሚችል ስራን በህብረት በመተባበር በየተራ የሁሉንም የአካባቢዉን ሰዉ ስራ በመስራት የስራን ጫና የሚያቃልሉበት የአርጎባ የስራ ባህል ምን ይባላል፡፡ (A) እቁጭ (B) ጊሱ (C) ወንፈል (D) ሀምድካ አርጎብኛዉን ከአማርኛዉ ጋር አዛምድ 1 [[መጋድምኝ1] ___(2.5 ነቁጣ) 1)ዘር_______________________(A)ስኬት 2)ዛህ_______________________(B)ዘር 3)ሽማን_____________________(C)ቅርስ 4)ነስል______________________(D) ነጭ 5)ተድቢር____________________(E) ወንዝ

አርጎብኛን በአርጎብኛ አዛምድ2___(2.5 ነቁጣ) 1)ሶብይ _____________________(A)ዐርሽ 2)ስሪና_______________________(B)ወና 3)ስፍር ______________________(C)ዳኢማ 4)ኣቅርኣት ቤት________________(D)ይናንኩም 5)ኢናንኩም __________________(E)አሽር ቤድ

የሚከተሉትን ጥያቄዎች ቅደም ተከተላቸዉን አስተካክላቹህ ፃፉ (1)ካዉ፤ሀርጋድ፤ኸሚስ____(1 ነቁጣ) (2)ኒቅሊማች ቀዉም ዉስጭ የአርጎባ ይኖረሉ በአርቢት____(2ነቁጣ) አማርኛዉን አረፍተ ነገር ወደ አርጎብኛ ቀይር (1)ድይኖም አፍኖን ለመወንቂድ በወገር/በድማ እንሀቴለና…..(2 ነቁጣ)

ተረቱን_ጀውቡ(መልሱ) (1)እሜዋ ጥቁር ልጋቸሟ ዛህ ዛህ___(1 ነቁጣ)

ወና ሀረሁን ሙሊ( ክፍት ቦታዉን ሙላ) _____________+ + +_____________ (1)-በድሮዉ ዘመን ይፋት ዉስጥ በኢልማቸዉ እጅግ የሚታወቁት የአብርዬዉ ሸይኽ ወደ አብርዬ ከመዛወራቸዉ በፊት ቆራሬ ነበር የሚኖሩት፡፡ በአካባቢዉ ማህበረሰብ ዘንድ(ቆራሬ) ከአርጎብኛ ዉጪ የሆነ ቋንቋ እየተለመደ መጣ፡፡እርሱም አማርኛ ነበር፡፡በወጣቶች ዘንድም አርጎብኛን ከአማርኛ እያቀላቀሉ ማዉራት እየተለመደ መጣ፡፡አንድ ቀን ሸኹ አዉስማቸዉ ‹‹እናቷን መሀሮዉን ሀዊኝ›› ማለት ሲገባት ‹‹እሜ ወንፊቱን ሀዊኝ›› ስትላት ይሰማሉ (መሀሮ ማለት እርጎብያኛ ሲሆን የአማርኛ አቻዉ ደግሞ ወንፊት ነዉ)፡፡በዚያ ዘመን የአማርኛ ቋንቋ በሀገሪቱ (በቆራሬ) ልክ የአማራ(የክርስቲያን) ቋንቋተደርጎ ነበር የሚቆጠረዉ፡፡በዚህ ምክንያትየአብርዬዉሸይኽ ‹‹ሁማ ቀዉለሙን ነግ ፊዕለሙን›› ብለዉ በመስጋት ሀገራቸዉን ቆራሬን ለቀዉ ትንሽ ወደ ምትርቀዉ አብርዬ ከነ ቤተሰቦቻቸዉ እንደ ተሰደዱ ይነገራል፡፡ ጥያቄ፡-የአብርዬዉ ሸይኽ ሀገራቸዉን ጥለዉ የተሰደዱትበትን [[ሁማ ቀዉለሙን ነግ ፊዕለሙን]] የሚለዉ ንግግራቸዉ የአማርኛ ትርጉሙ ምንድን ነዉ________________

ቦነስ_____( 5 ነቁጣ) (1)-አፈንዲ ሙተቂ አዳል ስመ-ገናናዉ ሱለጣኔት በሚል በቅርቡ ባሳተመዉ መፅሀፉ ላይ ስለ ኢፋት ሱልጣኔት ታሪክ እያስነበበን ሳለ ገፅ 96 እንዲህ ይለናል”…..በወላስማ አልጋ ላይ ደግሞ አሕመድ(ሐርብ አርዓድ ) የሚባለዉን ልጅ አስቀመጠዉ፡፡73” በማለት ያወጋናል፡፡አፈንዲ ሐርብ አርዓድ የሚለዉ ቃል ጥንታዊ የአርጎብኛ ቃል እንደሆነ ይገልፃል፡፡የዚህ ቃል ፍቺዉ ምንድን ው______ 2 ነቁጣ (2)-‹‹ባለጌ››ብዬ በአርጎብኛ ብሰድባቹህ ምን ብዬ ነዉ የሰደብኳቹህ______(2 ነቁጣ)


እይ አህመድ አደም([አል-ጀበርቲ]) እንበርኩ ወሰላሙዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ (ለቦነሱ ጥያቄ 2 መልስ ከፈለጋቹህ -አፈንዲ ሙተቂ አዳል ስመ-ገናናዉ ሱለጣኔትና የኢማም አህመድ(ግራኝ) ዘመቻዎች____ገፅ 147-158 ባለዉ ላይ ታኙታላቹህ) ግን ጥያቄዉ ቀላል ስለ ሆነ መፅሀፉ አያስፈልጋቹህም