አስቻለው ታመነ

ከውክፔዲያ

አስቻለው ታመነ ስዩም (ህዳር 22 ቀን 1991 የተወለደው) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለብ ፋሲል ከነማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመሀል ተከላካይነት የሚጫወት ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ነው። [1]

  1. ^ "Aschalew Tamene" (በen).