አሹር-ቤል-ኒሸሹ

ከውክፔዲያ

አሹር-ቤል-ኒሸሹ ከ1418 እስከ 1409 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ገዥ ነበረ።

ለ9 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ።