አቡጊዳ (ፊልም)

ከውክፔዲያ

አቡጊዳ በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።