አባል:ሃይለጊዮርጊስ
Appearance
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱት የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱት በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት የጤና ምርምር ተቋም ሆኖ የቆየ ድርጅት ነው። የተቋቋመው በቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዘመነ መንግስት ሲሆን ስሙም የፓስተር ኢንስቲቱት በሚል ነበር። ከተመሰረተ ጀምሮ እንደ ማዕከላዊ የጤና ጥናት ማዕከል ሲሰራ የቆየ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ስሙ ወደ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱት ተቀይሯል።