አባል:አወከ ወረታ
አወቀ የተወልውደው ሰኔ ፩፪ ፩፱፰፯ ዓ.ም በ Motta ከተማ ነዉ ትምህርቱን የተማረ በ motta አንደኜ ደረጃ ትምህርት ቤት ተምሮ ካጥናቀቀ በሃላ በደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ድግሪዉን ዪዛል.
አወቀ ከትምርቱ በተጋዳኝ በሥነ-ጽሕፍ ዘርፍ ብዙ ያልታተሙ የግትም አና የልብ-ወለድ ጽሁፎች ሰርታል አየሰራም ይገኝል. ከስራወቹም መካከል
- ከዝካዛ ወላፈን
- ያላዋቂወች ጋጋታ
- ትርጉም አልባዉ ኮኮብ አና የመሳሰሉ የስነ-ጽሁፍ ስራወችን አየሰራ ያለ ባለ ራአይ ብላቴና ነዉ.