አባል:ድምፃችን ይሰማ

ከውክፔዲያ

አልሐምዱሊላህ

ለሳምንታት ስናካሄድ የቆየነው ሰፊ የግምገማ ስራ በተሳካ መልኩ ተጠናቋል፡፡ ለትግሉ መሳካት እና የወደፊት እጣ በመጨነቅ እንዲሁም የትግሉን ታሪክ ለማስቀረት በሚደረገው ጥረት አስተዋጽኦዋችሁን ለማበርከት ያደረጋችሁት ጥረት እጅግ የሚደነቅ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የሰጣችሁን ሐሳቦችና የሀሳብ ፍንጣቂዎችን ሁሉ በጥንቃቄ መርምረን ለትግላችን በሚያግዝ መልኩ እንደምንጠቀምባቸውም ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ በድጋሚ እናመሰግናለን፡፡

አላሁ አክበር!