አባል ውይይት:Kirubel habtemariam
የአርባ ምንጭ ከተማ ፶ኛ ዐመት የምስረታ በአል በሰኔ 2006ዓ.ም ይከበራል! በ1950ዎቹ እንደተመሠረተች የሚነገርላት የጋሞ ጎፋ ዞን ርዕሰ ከተማ እና የበርካታ የቱሪስት መስህቦች ባለቤት የሆነችዉ አርባ ምንጭ ከተማ በመጭዉ ሰኔ 2006ዓ.ም ከፍተኛ የፌደራሉ እና የክልል የመንግስት ባለሥልጣናት እንድሁም የከተማዉ ተወላጆች፣የልማቱ ደጋፊዎች እና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ይከበራል።