Jump to content

አባል ውይይት:Kirubel habtemariam

Page contents not supported in other languages.
ርዕስ ጨምር
ከውክፔዲያ

የአርባ ምንጭ ከተማ ፶ኛ ዐመት የምስረታ በአል በሰኔ 2006ዓ.ም ይከበራል! በ1950ዎቹ እንደተመሠረተች የሚነገርላት የጋሞ ጎፋ ዞን ርዕሰ ከተማ እና የበርካታ የቱሪስት መስህቦች ባለቤት የሆነችዉ አርባ ምንጭ ከተማ በመጭዉ ሰኔ 2006ዓ.ም ከፍተኛ የፌደራሉ እና የክልል የመንግስት ባለሥልጣናት እንድሁም የከተማዉ ተወላጆች፣የልማቱ ደጋፊዎች እና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ይከበራል።

Start a discussion with Kirubel habtemariam

Start a discussion