አባል ውይይት:Kirubel habtemariam
ርዕስ ጨምርAppearance
የአርባ ምንጭ ከተማ ፶ኛ ዐመት የምስረታ በአል በሰኔ 2006ዓ.ም ይከበራል! በ1950ዎቹ እንደተመሠረተች የሚነገርላት የጋሞ ጎፋ ዞን ርዕሰ ከተማ እና የበርካታ የቱሪስት መስህቦች ባለቤት የሆነችዉ አርባ ምንጭ ከተማ በመጭዉ ሰኔ 2006ዓ.ም ከፍተኛ የፌደራሉ እና የክልል የመንግስት ባለሥልጣናት እንድሁም የከተማዉ ተወላጆች፣የልማቱ ደጋፊዎች እና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ይከበራል።
Start a discussion with Kirubel habtemariam
Talk pages are where people discuss how to make content on ውክፔዲያ the best that it can be. Start a new discussion to connect and collaborate with Kirubel habtemariam. What you say here will be public for others to see.