አባል ውይይት:Ye Nuge

Page contents not supported in other languages.
ከውክፔዲያ

ቤላ፤ የሰፈር(ቪሌጅ) ስም በአዲስ አበባ ዉስጥ በየካ ክ/ከተማ የሚገኝ ሲሆን ከ ስድስት ኪሎ አልፈዉ ወደ ፈረንሳይ ለጋሲዮን የሚሄደዎን መንገድ ትተዉ የሚገኝ ሲሆን አብዛኛዉ አካባቢም የመኖሪያ ቤቶች ያሉበት ነዉ፡፡ ቀበና ፤ ፈረንሳይ ለጋሲዮን፤ ሚኒሊክ የተባሉት መዳረሻዎች የሚያዋስኖት ሲሆን ተራራማ አካባቢ ነዉ፡፡ መጠሪያ ስሙን ከጣሊያን ቆንጆ የሚልም ትርጎሜ ይመሳሰላ፡፡ እንደ ጣሊያን ኤምባሲ፣ ህብረት ፍሬ ት/ቤት፤ የመከላከያ ሆስፒታል፡ የሚገኙ ሲሆን ወጣ ብሎም ደብረ ዕንቁ ልደታ ለማሪያም ፤ የአቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ(አቦ) ቤ/ክርስቲያኖች፤ እንዲሁም መስኪድ እና የሌሎች እምነቶችም የሃይማኖት ቦታዎች በአቅራቢያዉ ይገኛሉ፡፡