Jump to content

አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት

ከውክፔዲያ
አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት

የአድዋ ጦርነትን የሚያሳዩ ሥዕሎች
ቀን ከ1895 እስከ 1896 እ.ኤ.አ.
ቦታ ኢትዮጵያ
ውጤት የኢትዮጵያ ድል
ወገኖች
 ጣሊያን  ኢትዮጵያ
መሪዎች
ኦሬስቴ ባራቲየሪ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ
አቅም
፲ ሺህ ከ፻ ሺህ በላይ
የደረሰው ጉዳት
የሞቱ፦
ከ፭ እስከ ፰ ሺህ
የሞቱ፦
፳፭ ሺህ

አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነትኢጣሊያ እና ኢትዮጵያ መካከል ከ1895 እስከ 1896 እ.ኤ.አ. ድረስ የተካሄድ ጦርነት ነው። የኢትዮጵያ ድል መቀናጀት የአውሮፓ ሽሚያ ለአፍሪካን በስኬት የተቋቋመች ብቸኛ አፍሪካዊ ሀገር አድርጓታል። የጦርነቱ እጅግ ታዋቂው ውጊያ በአድዋ ላይ የተካሄደው ነው።