አጓት

ከውክፔዲያ

ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የመጠጥ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከወተት ነው።

አዘገጃጀት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አጓት የሚሰራው ከአሬራ ሲሆን አዘገጃጀቱም ወተቱን በጣም ለስለስ ባለ እሳት (ጉልበት በሌለው እሳት) ላይ ጥዶ ድስቱን ክድኖ በማቆየት አሬራው አይብ ይሰራና (የአበሻ ቺዝ) ከላይ ይጠላል (ይንሳፈፋል) ። ይህንን ካረጋገጡ በኃላ እንዲቀዘቅዝ ከእሳቱ ላይ በማውረድ ሲቀዘቅዝ በወንፊት ላያ በማጥለል ነው። በዚህ አይነት አይብ እና አጓት ይሰራሉ ማለት ነው። አጓት በብዙ ህብረተሰብ ውስጥ አይጠጣም::

ሊተረጎም የሚገባ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]