ኣክርማ

ከውክፔዲያ
አክርማ

ኣክርማ (Eleusine) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የሣር ወገን ነው።

ዳጉሳ (E. coracana) በዚሁ ወገን አለ።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የአክርማ አበባና ዘር ተድቅቆ በለጥፍ ለእፉኝት ነከስ ይለጠፋል።[1]

ፍቼ ኦሮሚያ በተደረገ ባህል ጥናት ዘንድ፣ ጆሮ ደግፍ ለተባለው በሽታ ለማከም፣ የአክርማ ጭማቂ ጠብታ በጆሮ ውስጥ ይገባል።[2]


  1. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 2007 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም
  2. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2013 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች