አገው

ከውክፔዲያ
(ከኣገው የተዛወረ)

አገው:(አገውኛ_ሳባ_ግእዝ) -በኢትዮጵያ ና ኤርትራ ከሚገኙ ቀደምት ሕዝቦች መካከል አንዱ ና ገናና ሕዝብ ነው

አገው በውስጡ የተለያዩ ማኅበራዊ ስያሜዎችን የያዘ ጥንታዊ ሕዝብ ሲኾን በሰቆጣ (ዋግ ኽምራ) በጎጃም (አዊ ፡ ኩሊሲ)፡ በጎንደር (ቅማንት ፡ ቋራ/ኩሊሲ ሲኾን በትግራይ ((ተምቤን ፡ እንደርታ ፡ ኮረም/ወፍላ:ዛታ ከይላ (ውቕሮ፡ኣኽሱም ፡ ሰለኽለኻ) ፣ በኤርትራ (ብሊን ፡ ኣደከማ ፡)) በመተከል (ኩሊሲ/ቋራ) የሚሉ ስያሜዎች ናቸው። የአገው ሕዝብ ከአክሱም ቀጠናዊ መንግሥት ባለቤትነትና የሳባ ሥርወ መንግሥትን በአክሱም አስተዳደር ቁጥጥር ስር ከተደረጉበትና የቀይሕ ባሕር የንግድ ቋንቋ መሆን ከቻለው አዲስ የ"ግዕዝ" ፊደላትን ከፈጠረበት ዘመን በተናጠል ከ900 እስከ 1270 ዓ/ም ኢትዮጵያን ያስተዳደረው የዛጔ-ሥረው መንግሥት ባለቤትም ነው ። ከአገው ሕዝብ የሥልጣኔ ምንጭ እነ ቅዱስ ላሊበላ ይገኙበታል ። በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበር ፤ አንድ Gaius plinius የተባለ ታዋቂ የታሪክ ጽሐፊ ፣ በወቅቱ በኢትዮጵያ ታራራማ ቦታዎች ይኖር ስለነበረው የአገው ሕዝብ አኗኗር ፣ በሰፊው በመፅሀፉ አስፍሯል።[1]

ቋንቋ፦ አገውኛ ፣ አማርኛ ፣ ትግርኛ፡አረብኛ፡

ፊደል[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ግዕዝን ፊደል ከሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ጎሳዎች የአገው ሕዝብ አንዱና ዋነኛው ነው። ሕዝቡ የሚጠቀምበትም ለየት ያሉ ድምጾች የራሳቸው ቀለሞች ኣሏቸው።

ሕዝብ ቁጥር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

      በኢትዮጵያ ወደ ከ 9,000,000 እስከ 10,000,000 የሚሆኑ አገዎች ሲኖሩ፣በኤርትራ ደሞ  ቁጥራቸው 150,000 የሚደርስ አገው ብሌኖች ይኖራሉ።

መልክዓ ምድር:-ኤርትራ፡ትግራይ፡ጎንደር፡ዋግ_ላስታ፡ጎዣም፡[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የአገው ሕዝብ አሁን በሚኖርባቸው በኤርትራ ፡በትግራይ፡በጎንደር፡በጎዣም፡በላስታ አካባቢዎች ራሱን የሚገልጸው በተለያየ መገለጫ ቢሆንም በስፋት የሚታወቁት አዊ ፡ኽምራ፡ቅማንት ፡ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ![ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ  ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት  ነው[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

✓"አዊ "፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ሲሆን ሌሎችንም ራሱንም  አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የሰው ስም ስያሜዎችም ከአማርኛና ከአገውኛ ጋር የተጣመሩ ናቸው ለምሳሌ ነፃነት እምቢአለ

✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም  አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር  አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ  አማርኛ ነው ፡  ቃሉን የሚጠቀሙት   የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ  ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን  አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

✓ብሊን ማለት አገው  ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ  ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በጎዣም _ አዊ ፡በላስታና ዋግ _ኽምራ፡በጎንደር _ቅማንት ፡በኤርትራ _ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ![ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ  ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት  ነው[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

✓"አዊ "የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ሲሆን ሌሎችንም ራሱንም  አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም  አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር  አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ  አማርኛ ነው ፡  ቃሉን የሚጠቀሙት   የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ  ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን  አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

✓ብሊን ማለት አገው  ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ  ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

==ታዋቂ ሰዎች Wagshum Gobeze, Lalibela


  1. ^ classi