ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ

ከውክፔዲያ

ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍኅዳር 141998 ዓ.ም. ላይ የላይቤሪያ ፕሬዝደንት በመሆን የአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያዋ ሴት መሪ ናቸው። በታህሳስ 2021 ጀምስ ሰርሊፍ ከኤለን ሰርሊፍ ልጆች አንዱ ባልታወቀ ሁኔታ በላይቤሪያ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ሞቱ።