Jump to content

ኦሮማይ

ከውክፔዲያ

ኦሮማይ በጋዜጠኛና ደራሲ በዓሉ ግርማ በ1975 ዓ.ም ለኅትመት የበቃ ድርሰት ነው። የመጽሐፉ መቼት በጊዜው የኢትዮጲያ ኣካል በነበረው በኤርትራ በረሐዎች ይካሄድ በነበረውቀይ ኮከብ ዘመቻ ዙርያ የሚያጠነጥን ነው።

[1]

ሥዕሎቹ ላይ በመጫን የመጽሐፉንገጾች አንድ ባንድ ማንበብ ይችላሉ። ከያንዳንዱሥዕል በስተጀርባ ብዙ ገጾች አሉ።
የሽፋን ሥዕል
  1. Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com