ኦሮማይ
Appearance
ኦሮማይ በጋዜጠኛና ደራሲ በዓሉ ግርማ በ1975 ዓ.ም ለኅትመት የበቃ ድርሰት ነው። የመጽሐፉ መቼት በጊዜው የኢትዮጲያ ኣካል በነበረው በኤርትራ በረሐዎች ይካሄድ በነበረውቀይ ኮከብ ዘመቻ ዙርያ የሚያጠነጥን ነው።
| ሥዕሎቹ ላይ በመጫን የመጽሐፉን | ገጾች አንድ ባንድ ማንበብ ይችላሉ። ከያንዳንዱ | ሥዕል በስተጀርባ ብዙ ገጾች አሉ። |
|---|---|---|
- ↑ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com




