ክብራን ገብርኤል

ከውክፔዲያ
ክብራን ደሴት
ክብራን ደሴት፣ 1873
ክብራን ደሴት is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ክብራን ደሴት

11°39′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ክብራን ገብርኤል በ14ኛው ክፍለ ዘመን የተመሰረተ ገዳም ሲሆን በጣና ሐይቅ ደቡባዊ ክፍል ከሚገኙት መንታ ደሴቶች (እንጦስ ደሴት እና ክብራን ደሴት) በክብራን ላይ የሚገኘው ነው። ገዳሙ ለሴቶች የተከለከለ ነው። ክብራን ገብርኤል ለባህር ዳር ከተማ በጣም ቅርቡ ገዳም ነው።

ክብራን ገብሬል አቅድ በዩኔስኮ እንደተሳለ