ወላሂ ኑ እንብላ

ከውክፔዲያ

ወላሂ ኑ እንብላ

(37)አለቃ ከሩቅ ቦታ ወደ አገራቸው ሲመለሱ ሽፍቶች ሊደርሱባቸው ሲል ያላቸውን ገንዘብ አገልግል ውስጥ ከተው ጠበቁዋቸው። ለሽፍቶቹም ኑ እንብላ ወላሂ ጥሩ የዶሮ ወጥ ነው ቢሏቸው እኛ የእስላም ስጋ አንበላም ብለው ትተዋቸው ሔዱ ይባላል።