Jump to content

ወልቃይት

ከውክፔዲያ

በመጀመሪያ አማራ የሚባል ክልል ወያኔ አዲስ አበባን ከመያዙ በፊት አልነበረም ስለዚህ የአማራ የሚባል ወልቃይትም አልነበረም ማለት ነው. የነበረው ጎንደር, ጎጃም, ዎሎ, ሸዋ ነው አማራ,  ኦሮሞ, ትግራይ, ቤንሻንጉል, ጋንቤላ, ሀረሬ ሁሉም 9 ክልሎች የተዋቀሩት ቁአንቁአን መሰረት ያደረገ ፌ ዴራሊዝም በመሆኑ ወልቃይትና አካባቢው ትግርኛ ተናጋሪ በመሆኑ ነው የትግራይ ክልል የሆነው ለምን ቤንሻንጉል አማራ ነው አትሉንም ጎጃም የነበረ አኮ ነው ለምን ትግራይ አፍርን የኛ ነው አይሉም ግማሹ አፋር ዎሎ ግማሹ ትግራይ የነበረ አኮ ነው.ለማንኛውም ከ 1948 ዓመት ምህረት በፊት ወልቃይትም አስከ ጎንደር ጫፍ ድረስ ራያም አስከ አሉውሃምላሽ ድረስ ትግራይ የነበረ ነው ዋግህምራ ልተወው በነገራችን ላይ ከትግራይ ወደ አማራ ክልል የሄደ መሬትም አለ ያው ለም ስላልሆነ አይቆጠር ይሆናል ይህም መሬት አበርገሌ ይባላል አጐኛ ተናጋሪ በመሆናቸው ወደ ውጋህምራ ተቃለዋል ዋግህምራ አሁን አማራ ክልል ውስጥ ያለ ዞን ነው. ስለኢህ በታሪክም በዴሞክራስም በዎሎም ሆነ በጎንደር ያለው ትግርኛ ተናጋሪ ቁጣገተም ከሆነው ትግራይ ጋር የሚዋሰን የትግራይ ሕዝብ ነው. ትንሽ አስተምሬህ ከሆነ