ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሚያዝያ 2
- ፲፱፻፳፰ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት ኢትዮጵያን አጥቅቶ ወረራ በመጀመሩ የብሪታኒያ መንግሥት በኢጣልያ ላይ ቅጣት እንዲጣል በመገፋፋትና እና በራሱ በኩልም በአውሮፓ ጦርነት የሚያቀጣጥል ቢሆንም እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ።
- ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - ‘ቢትልስ’ (Beatles) የሚባለው የሙዚቃ ቡድን አባላት እርስ በእርስ ባለመስማማታቸው እንደተበተኑ የቡድኑ አባል የነበረው ፖል መካርትኒ ይፋ አደረገ።
- ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - በደቡብ ኢራቅ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ እስከ ፭ ሺህ ፫ መቶ ሰዎችን ነፍስ አጥፍቷል።