ውይይት:ኡቃቢ
ርዕስ ጨምርAppearance
ዋቄፈና የሚለዉ ቃል የመጣው ዋቃ ከሚለዉ የኦሮሚኛ የአንድ አምላክ ስም ነዉ። ዋቃ ማለት አንድ አምላክ (one GOD) ለሚለዉ የፈጣሪ ስም የኦሮሚኛ መጠሪያዉ ሲሆን፤ ዋቄፈና ማለት ደግሞ በአንድ አምላክ መገዛትን እና አንድ አምላክ ማመንን ያመላክታል።ዋቄፈና በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ ከክርስትና እና ከእስልምና ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ቀድሞ የነበረ እምነት ነው። በሌሎቹ የኢትዮጵያ ክፍሎችም ዉቃቢ መልዓክ ተብሎ የሚታወቅ የኢትዮጵያዉያን ጥንታዊ እምነት ነው።
Start a discussion about ኡቃቢ
Talk pages are where people discuss how to make content on ውክፔዲያ the best that it can be. You can use this page to start a discussion with others about how to improve ኡቃቢ.