ዝክረ ነገር
Appearance
ዝክረ ነገር በማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ተጽፎ በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ለህትመት የበቃ መጽሐፍ ነው። ይህ መጽሐፍ በታሪክ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠውና አጠቃላዩን የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የሚዘክር ነው።
- ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 14 Archived ጁላይ 20, 2011 at the Wayback Machine
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |