የሆንዱራስ ራስ ገዥ ብሔራዊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ከውክፔዲያ

የሆንዱራስ ራስ ገዥ ብሔራዊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Nacional Autónoma de Fútbol de Honduras) የሆንዱራስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተውና የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1951 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሆንዱራስ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።