የሕጻናት መጽሐፍ ቅዱስ ትምሕርት

ከውክፔዲያ

ሕጻናት የአዋቂዎችን ጥንቃቄ የተሞላ እንክብካቤ ይሻሉ። በለጋነታቸው ከቤተሰባቸውና ከቅርብ አሳዳጊዎቻቸው ተገቢውን እንክብካቤ ሊያገኙ ባይችሉ፣ ሕይወታቸው በአሳዛኝ ሁኔታ የመደምደም እድሉ ከፍተኛ ነው። ይህ እንክብካቤ በብዙ ረገድ ሊገለጥ ቢችልም፣ ንፁሕ ጭንቅላታቸው በማይረባ እውቀት ከመጠቅጠቁ በፊት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መርህዎችን እንዲጨብጡ ማገዝ ከየትኛውም እንክብካቤ የላቀ ድርሻ ይኖረዋል። ስለዚህ ልጅዎን የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ በማስተማር ያሳድጉ። ይህን ውሳኔ ወስነው ከሆነ፣ ለልጅዎ/ለሕጻናት የሚሆን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምሕርት በሚከተለው ዌብ ሳይት ላይ ያገኛሉ።