የሲንጋፖር እግር ኳስ ማህበር
Jump to navigation
Jump to search
የሲንጋፖር እግር ኳስ ማህበር የሲንጋፖር እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የሲንጋፖር ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። በ1952 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን ከዚያ በፊት የሲንጋፖር አማተር እግር ኳስ ማህበር የአገሩ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነበር።