የስዊዘርላንድ እግር ኳስ ማህበር

ከውክፔዲያ

የስዊዘርላንድ እግር ኳስ ማህበርስዊዘርላንድ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የስዊዘርላንድ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን እና የአገሩን እግር ኳስ ሊግ ያዘጋጃል። ማህበሩ የተመሠረተው በ1895 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1904 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኖአል።

የውጭ መያያዣ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]