የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች
Appearance
![](http://upload.wikimedia.org/wikipedia/commons/thumb/b/b3/Seattle_Schools_-_1900.jpg/220px-Seattle_Schools_-_1900.jpg)
የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች (እንግሊዝኛ፦ Seattle Public Schools) በስያትል ከተማ በአሜሪካ በዋሽንግተን ክፍለ ሀገር የሚገኝ የሕዝብ ትምህርት ቤት ሥርዓት ነው። ሥራዓቱ በ1867 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የሚመራው በዶ/ር ሱዛን ኤንፊልድ ነው። በ2006-07 እ.ኤ.አ. 45,581[1] ተማሪዎችና 2,663[2] አስተማሪዎች ነበሩት።
በ2007 እ.ኤ.አ.፣ ሥርዓቱ 58 የ፩ኛ ደረጃ፣ 8 የከፍተኛ ፩ኛ ደረጃ (እስከ ስምንተኛ ክፍል)፣ 10 መካከለኛ ደረጃ እና 12 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን አካቷል። በተጨማሪም ዘጠኝ ልዩ ትምህርት ቤቶች አሉት።
- ^ Washington State Office of the Superintendent for Public Instruction, Washington State Report Card 2007-08, Washington State OSPI, August 26, 2008. Accessed online 2008-09-16.(እንግሊዝኛ)
- ^ Washington State Office of the Superintendent for Public Instruction, Total Enrollment Gender & Ethnicity Report Archived ሜይ 25, 2011 at the Wayback Machine, Washington State OSPI, January 25, 2008. Accessed online 30 May 2008.(እንግሊዝኛ)