የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል
Appearance
የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፉ ሐዋርያ ክርስቶስ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢግናዚዮ ጉዲ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የአጼፋሲለደስ ልጅ የነበሩትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስን ዜና ውሎ ይተርካል።
![]() |
![]() |
የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፉ ሐዋርያ ክርስቶስ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢግናዚዮ ጉዲ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የአጼፋሲለደስ ልጅ የነበሩትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስን ዜና ውሎ ይተርካል።
![]() |
![]() |