የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል
Jump to navigation
Jump to search
የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፉ ሐዋርያ ክርስቶስ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢግናዚዮ ጉዲ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የአጼፋሲለደስ ልጅ የነበሩትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስን ዜና ውሎ ይተርካል።