የበረዶ ዘመን

ከውክፔዲያ

የበረዶ ዘመን በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።