Jump to content

የቤልጅግ የዘውድ እግር ኳስ ማህበር

ከውክፔዲያ

የቤልጅግ የዘውድ እግር ኳስ ማህበርቤልጅግ እግር ኳስ እና ፉትሳል አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ በ1895 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን የቤልጅግ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።