የቤልጅግ የዘውድ እግር ኳስ ማህበር
Jump to navigation
Jump to search
የቤልጅግ የዘውድ እግር ኳስ ማህበር የቤልጅግ እግር ኳስ እና ፉትሳል አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ በ1895 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን የቤልጅግ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
የቤልጅግ የዘውድ እግር ኳስ ማህበር የቤልጅግ እግር ኳስ እና ፉትሳል አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ በ1895 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን የቤልጅግ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።