Jump to content

የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ ማህበር

ከውክፔዲያ

የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ ማህበር የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የተመሠረተው በ1971 እ.ኤ.አ. ሲሆን የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።