የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
Jump to navigation
Jump to search
የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፋርስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1946 እ.ኤ.አ. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው ከ1948 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ነው። የኢራን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።