Jump to content

የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ከውክፔዲያ

የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፋርስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1946 እ.ኤ.አ. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው ከ1948 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ነው። የኢራን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።