Jump to content

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ከውክፔዲያ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክኢትዮጵያ ካሉት ባንኮች ባለው ተቀማጭ ገንዘብም ይሁን በስርጭት ብዛት ቀዳሚው ነው። በአሁኑ ጊዜ ባንኩ ከ1.1 TIRLION ብር በላይ ተቀማጭ ያለው ሲሆን 1700 የሃገር ውስጥ ቅርንጫፎች አሉት። ባንኩ በዋና ከተማዋ በአዲስ አበባ ብቻ 450 ቅርንጫፎች አሉት። ከሃገር ውጭም በጅቡቲ ቅርንጫፍ አለው።