Jump to content

የዕምባዎች ጎዳና

ከውክፔዲያ
የኗሪ ብሔሮች ወደ ኦክላሆማ ስደት ከ1830 እስከ 1835 እ.ኤ.አ. የሚያሳይ ካርታ

የዕምባዎች ጎዳና1823 ዓ.ም. እስከ 1830 ዓ.ም. የአሜሪካ መንግሥት ኗሪ ጎሣዎችን ('ቀይ ሕንድ' የተባሉ) ከአገር ቤታቸው በግድ አስነቅሎ እስከ ኦክላሆማ ያሳደዳቸውበት መንገድ ነበር። እነዚህ ኗሪ ብሔሮች ቾክታውሴሚኖልክሪክቺካሳው እና ቼሮኪ ናቸው። በመንገዳቸው ላይ ብዙ ኗሪዎች ከበሽታ ወይም ከረሃብ ጠፉ።